“በመጠለያ ሳይሆን በመጣያ ውስጥ ነው ያለን፤ የደህንነት ስጋት አለብን፤ ከተጠለልንበት በቦንብ ለማጥቃት ሁለት ሶስት ጊዜ ሞክረዋል!”
ከምስራቅ ወለጋ የተፈናቀሉ አማራዎች! ከምስራቅ ወለጋ ዞን ሌቃ ዱለቻ ወረዳ ተፈናቅለው በገተማ እና ከዋዩጡቃ ወረዳ ተፈናቅለው በጉቴ ተጠልለው የሚገኙ በትንሹ…
የወሎ ዩኒቨርሲቲ ሶስቱም ካምፓሶች በአሸባሪው ህወሓት ሙሉ ለሙሉ ዘረፋና ውድመት ተፈፅሞባቸዋልም ብለዋል።
የወሎ ዩኒቨርሲቲ ሶስቱም ካምፓሶች በአሸባሪው ህወሓት ሙሉ ለሙሉ ዘረፋና ውድመት ተፈፅሞባቸዋልም ብለዋል። አሸባሪው ህወሓት “ኢትዮጵያን ማፍረስ”ን ግቡ አድርጎ ወረራ በፈፀመባቸው…
Tigray Forces Summarily Execute Civilians
Tigray Forces Summarily Execute Civilians (Nairobi) – Tigrayan forces summarily executed dozens of civilians in two towns they controlled in…
የኦሮሚያ ክልል መንግስት በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የአማራዎች አዝመራ በጽንፈኞች ሲዘረፍ በዝምታ እየተመለከተ ነው በሚል ተደጋጋሚ ቅሬታዎች እየተነሱበት ነው።
የኦሮሚያ ክልል መንግስት በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የአማራዎች አዝመራ በጽንፈኞች ሲዘረፍ በዝምታ እየተመለከተ ነው በሚል ተደጋጋሚ ቅሬታዎች እየተነሱበት ነው። ለሚነሱበት ቅሬታዎችም…
በኮምቦልቻ የጅምላ መቃብር ተገኘ
በኮምቦልቻ ከተማ የጅምላ መቃብር ተገኘ። አሸባሪው የትሕነግ ወራሪ ኃይል በከተማዋ ዘረፋ ፈፅሟል የማይፈልገውን ደግሞ በቻለው አቅም አውድሟል። የሽብር ቡድኑ በዘረፋቸው…
የአሸባሪው ህወሓት ግፍ በላሊበላ ኢንተርናሽናል ኤርፖርት‼
ከአማራ ህዝብ ጋር ሂሳብ አወራርዳለሁ፤ ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ብሎ ተማምሎ ወደ ክልሉ የገባው የጥፋት ቡድን ንጹሀንን በጅምላ መግደሉ፣ ከህጻን እስከ አዛውንት…
በኮምቦልቻ የጅምላ መቃብር ተገኘ
በኮምቦልቻ ከተማ የጅምላ መቃብር ተገኘ። አሸባሪው የትሕነግ ወራሪ ኃይል በከተማዋ ዘረፋ ፈፅሟል የማይፈልገውን ደግሞ በቻለው አቅም አውድሟል። የሽብር ቡድኑ በዘረፋቸው…
የአሸባሪው ህወሓት ግፍ በኮምቦልቻ‼
ኢትዮጵያን ለማፍረስ ቃል ገብቶ፤ ከአማራ ህዝብ ጋር ሂሳብ ሊያወራርድ ዝቶ በክልሉ ወረራ የፈጸመው አሸባሪው ህወሓት ያልፈጸመው ግፍ፣ ይህ ቀረኝ የሚለውም…
በአቢ ደንጎሮ ወረዳ እስካሁን 10 የሚሆኑ የገጠር ቀበሌዎች በአሸባሪው ኦነግ ሸኔ መያዛቸውን ተከትሎ መንገድ ከተዘጋ ስድስት ወር አልፏል፤ በአማራዊ ማንነታቸው የተነሳ ከተገደሉትና ከተዘረፉት ባሻገር ሽህዎች ተፈናቅለው ለከፍተኛ ችግር ተዳርገዋል።
በሆሮ ጉድሩ ዞን አቢ ደንጎሮ ወረዳ እስካሁን 10 የሚሆኑ የገጠር ቀበሌዎች በአሸባሪው ኦነግ ሸኔ መያዛቸውን ተከትሎ መንገድ ከተዘጋ ስድስት ወር…
“እባካቹህ እኛ የወለጋ አማራዎች አማራ ሆነን ከመፈጠራችን ውጭ ሌላ ምንም አይነት ወንጀል ሳይኖርብን በማንነታችን ብቻ በደል እየደረሰብን ላለነው ወገኖች ድምጻችንን ለአለም አሰሙልን”
ከአካባቢው ተወላጅ ለአሚማ የደረሰው የተማጽኖ ደብዳቤ! አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማህዳር 29 ቀን 2014 ዓ.ምአዲስ አበባ ሸዋ ጸሀፊው በምስራቅ ወለጋ ዞን በኪረሞ…