0 0
Read Time:19 Second

ኢትዮጵያን ለማፍረስ ቃል ገብቶ፤ ከአማራ ህዝብ ጋር ሂሳብ ሊያወራርድ ዝቶ በክልሉ ወረራ የፈጸመው አሸባሪው ህወሓት ያልፈጸመው ግፍ፣ ይህ ቀረኝ የሚለውም ወንጀል እንደሌለ ነጻ ከወጡ ከተሞች እየተመለከትን ነው።

በኮምቦልቻ የተገኙት የኢፕድ ዘጋቢዎች የኮምቦልቻ ሆስፒታል በአሸባሪው ታጣቂዎች መዘረፉን፤ የተረፈው ንብረት ደግሞ መውደሙን ተመልክተዋል።

ይህ አሸባሪ ቡድን በገባባቸው አካባቢዎች ሁሉ ንጹሀንን በጅምላ ገድሏል፤ ከህጻን እስከ አዛውንት የለምንም ምህረትና ልዩነት ሴቶችን ደፍሯል፣ ንብረት ዘርፏል፤ አቃጥሏል፤ በጅምላ ገድሏል።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator