0 0
Read Time:17 Second

ከአማራ ህዝብ ጋር ሂሳብ አወራርዳለሁ፤ ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ብሎ ተማምሎ ወደ ክልሉ የገባው የጥፋት ቡድን ንጹሀንን በጅምላ መግደሉ፣ ከህጻን እስከ አዛውንት የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ሴቶችን መድፈሩ፣ ሀብት ንብረታቸውን መዝረፉና ማቃጠሉ፣ እንስሳትን መግደሉ፣ እጽዋትን መጨፍጨፉ አልበቃ ብሎት ይህንን ግፍ በላልይበላ ፈጽሞ ወጥቷል።

ከዘረፋ የተረፋቸውን የላልይበላ ኤርፖርት ንብረት የቡድኑ ታጣቂዎች በዚህ መልክ ማውደማቸውን የኢፕድ ዘጋቢዎች በቦታው ተገኝተው አረጋግጠዋል።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator