በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አሞራ ቤት ቀበሌ አውራ ጎዳና አካባቢ የኦሮሚያ የጸጥታ አካላት እንቅስቃሴ እና የክምችት መጠን በአሳሳቢ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ፤ በአማራ ክልል በኩል ግን መዘናጋት እየተስተዋለ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አሞራ ቤት ቀበሌ አውራ ጎዳና አካባቢ የኦሮሚያ የጸጥታ አካላት እንቅስቃሴ እና የክምችት…
በምንጃር ሸንኮራ አካባቢ የተደራጀ ጥቃት ተፈጸመ፤ ጥቃቱን በንጹሃን ላይ የፈጸሙት በ3 ተሽከርካሪ ተጭነው የገቡ ኦነጎችና የመንግስት የጸጥታ አካላት ስለመሆናቸውም ነዋሪዎች ጠቁመዋል።
መጋቢት 20/2014 በሶስት ተሽከርካሪ ተጭነው ወደ አማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ የመጡ የተደራጁ ኦነጎች እና የኦሮሚያ ልዩ ኃይል…
የአማራ ተማሪዎች ማህበር (አተማ) ሰብሳቢ ተማሪ እሸቱ “የፈለጋችሁትን አድርጉኝ እንጅ ይሄን አላደርግም”
የአማራ ተማሪዎችን የ12ኛ ክፍል ውጤት መበላሸት ተከትሎ ተማሪዎቹ ፍትህ የሚያገኙበትን መንገድ በማፈላለግ የአማራ ተማሪዎች ማህበር (አተማ) ግንባር ቀደም ሚና ሲጫወት…
ብአዴን በሚባለው ዘግናኝ ፍጥረት ጉዳይ አስፈጻሚነት በአማራ ላይ እየተተገበረ የሚገኘው የኦሮሙማ የትምህርት አፓርታይዳዊ ፖሊሲ
አቻምየለህ ታምሩ መጋቢት 15 2014 አ/ም ኦሕዴድ ኦሮሙማን በአዲስ አበባ ውስጥ ለመትከልና ኦሮምያ ከሚሉት የተስፋ ምድራቸው ኦሮሞ ያልሆነውን ለማጽዳት ቄሮ…
የአማራ ፋኖ አሰልጣኝና አባላት በወሎ ተንታ ወረዳ ታሰሩ።
በተንታ ወረዳ የፋኖ አሰልጣኞችና ሰልጣኞች በቀን 16/07/2014ዓ.ም ከጧቱ 12:20 ላይ በስልጠና ቦታ እያሉ በወረዳው ፖሊስ መምሪያ ሀላፊና በሚኒሻ ጽ/ቤት ሀላፊ…
The Amhara Existential Struggle Against Tribal Tyranny : Thoughts for Strategy and Action
March 14 By Tesfaye Demmellash Should the Amhara people resist in all ways necessary the tyrannical rule of the party…
አይዞህ አትቸገር‼ ትርጉሙን እኔ እነግርሃለሁ ‼‼‼
============= /ክፍል ሁለት/ ============== ================ መግቢያ ============== በክፍል አንድ ላይ “ኦሮሙማ” የሚለው ቃል ምንጩ የኦሮሞ ብሔርተኛ ምሁራን መሆናቸውንና፥ በጥናታዊ ፅሁፎቻቸውና…
“የተማሪዎችን ውጤት የሚጎዱ ሳንካዎችን አለመቅረፍ በንጹሓን ላይ ጅምላ ጨራሽ መሣሪያ ከመተኮስ አይተናነስም!”
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ! በተለምዶ ዘመናዊ ትምህርት የሚባለውና ኹለ ነገሩ ከውጭ የተቀዳው የሀገራችን ትምህርት በአጠቃላይ አራቱን “የዘመናዊ”…
በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ አማራዎችን በተኩስ እሩምታ ጨፈጨፉ።
መዋቅራዊ ድጋፍ ያለው አሸባሪው ኦነግ ሸኔ እና የዘር ማጥፋት ተባባሪዎቹበምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ አማራዎችን በተኩስ እሩምታ ጨፈጨፉ። በኦሮሚያ ክልል…
=== አይዞህ አትቸገር‼ትርጉሙን እኔ እነግርሃለሁ‼===
============== /ክፍል-አንድ/ ============= የአንዳርጋቸው ፅጌ ጓንትና መልዕክት አስተላላፊ የሆነው ፋሲል የኔዓለም (የአምስተርዳሙ-መስፍን-በዙ)፥ ከጥቂት ሳምንታት በፊት አንድ ፅሁፍ በፌስቡክ ገፁ ለጥፎ…