ብአዴን በሚባለው ዘግናኝ ፍጥረት ጉዳይ አስፈጻሚነት በአማራ ላይ እየተተገበረ የሚገኘው የኦሮሙማ የትምህርት አፓርታይዳዊ ፖሊሲ
አቻምየለህ ታምሩ መጋቢት 15 2014 አ/ም ኦሕዴድ ኦሮሙማን በአዲስ አበባ ውስጥ ለመትከልና ኦሮምያ ከሚሉት የተስፋ ምድራቸው ኦሮሞ ያልሆነውን ለማጽዳት ቄሮ…
የአማራ ፋኖ አሰልጣኝና አባላት በወሎ ተንታ ወረዳ ታሰሩ።
በተንታ ወረዳ የፋኖ አሰልጣኞችና ሰልጣኞች በቀን 16/07/2014ዓ.ም ከጧቱ 12:20 ላይ በስልጠና ቦታ እያሉ በወረዳው ፖሊስ መምሪያ ሀላፊና በሚኒሻ ጽ/ቤት ሀላፊ…
The Amhara Existential Struggle Against Tribal Tyranny : Thoughts for Strategy and Action
March 14 By Tesfaye Demmellash Should the Amhara people resist in all ways necessary the tyrannical rule of the party…
አይዞህ አትቸገር‼ ትርጉሙን እኔ እነግርሃለሁ ‼‼‼
============= /ክፍል ሁለት/ ============== ================ መግቢያ ============== በክፍል አንድ ላይ “ኦሮሙማ” የሚለው ቃል ምንጩ የኦሮሞ ብሔርተኛ ምሁራን መሆናቸውንና፥ በጥናታዊ ፅሁፎቻቸውና…
“የተማሪዎችን ውጤት የሚጎዱ ሳንካዎችን አለመቅረፍ በንጹሓን ላይ ጅምላ ጨራሽ መሣሪያ ከመተኮስ አይተናነስም!”
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ! በተለምዶ ዘመናዊ ትምህርት የሚባለውና ኹለ ነገሩ ከውጭ የተቀዳው የሀገራችን ትምህርት በአጠቃላይ አራቱን “የዘመናዊ”…
በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ አማራዎችን በተኩስ እሩምታ ጨፈጨፉ።
መዋቅራዊ ድጋፍ ያለው አሸባሪው ኦነግ ሸኔ እና የዘር ማጥፋት ተባባሪዎቹበምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ አማራዎችን በተኩስ እሩምታ ጨፈጨፉ። በኦሮሚያ ክልል…
=== አይዞህ አትቸገር‼ትርጉሙን እኔ እነግርሃለሁ‼===
============== /ክፍል-አንድ/ ============= የአንዳርጋቸው ፅጌ ጓንትና መልዕክት አስተላላፊ የሆነው ፋሲል የኔዓለም (የአምስተርዳሙ-መስፍን-በዙ)፥ ከጥቂት ሳምንታት በፊት አንድ ፅሁፍ በፌስቡክ ገፁ ለጥፎ…
በአማራ ሕዝብ ላይ የሚደረግ የጀኖሳይድ አካል አድርጋችሁ ቁጠሩት።
1)አመት ሙሉ ወራሪ ጠላትን ለመመከት የህይወት መስዋእትነት ሲከፍል የከረመ፣ ንብረቱ የወደመበት፣ ከቀየው የተፈናቀለ፣ በትምህርት ገበታ ላይ ያልከረመን በጦር ቀጠና እየኖረ…
ከምዕራብ ወለጋ ዞን ባቦ ገምቤል ወረዳ በማንነታቸው ተፈናቅለው በአሶሳ ዞን ባምባቢ ወረዳ ተጠልለው የሚገኙ በብዙ ሽህ የሚቆጠሩ አማራዎች ከጥር 5/2014 ጀምሮ እርዳታ የተቋረጠባቸው መሆኑን ገልጸዋል፤ በአስቸኳይ እንዲስተካከልላቸውም እየጠየቁ ነው።
ከባቦ ገምቤል ወረዳ ቦኒ ቀበሌ 8 የሰፈራ ጣቢያዎች ላይ በ1977 ዓ/ም ጫካ መንጥረው እንዲገቡና አካባቢውን እንዲያለሙ የተደረጉ ናቸው። በጥቂቱ ላለፉት…
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በርካታ ተማሪዎች በፀጥታ ኃይሎች ተደበደቡ፣ ህክምና ላይ ይገኛሉ!
ዩኒቨርስቲው ላለፉት 7 ቀናት በውጥረት ላይ ይገኛል! /ትላንት መጋቢት 4/2014 ዓ.ም 6 ኪሎ በሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ “ነፍጠኛ ዳውን ዳውን”በማለት…