Month: March 2022

በምንጃር ሸንኮራ አካባቢ የተደራጀ ጥቃት ተፈጸመ፤ ጥቃቱን በንጹሃን ላይ የፈጸሙት በ3 ተሽከርካሪ ተጭነው የገቡ ኦነጎችና የመንግስት የጸጥታ አካላት ስለመሆናቸውም ነዋሪዎች ጠቁመዋል።

መጋቢት 20/2014 በሶስት ተሽከርካሪ ተጭነው ወደ አማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ የመጡ የተደራጁ ኦነጎች እና የኦሮሚያ ልዩ ኃይል…

“የተማሪዎችን ውጤት የሚጎዱ ሳንካዎችን አለመቅረፍ በንጹሓን ላይ ጅምላ ጨራሽ መሣሪያ ከመተኮስ አይተናነስም!”

በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ! በተለምዶ ዘመናዊ ትምህርት የሚባለውና ኹለ ነገሩ ከውጭ የተቀዳው የሀገራችን ትምህርት በአጠቃላይ አራቱን “የዘመናዊ”…

Translator