በአማራ ክልል ከ4500 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ
በአማራ ክልል ከ4ሺህ በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአማራ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የጸጥታ ቢሮው ዛሬ ግንቦት 15/2014 ዓ.ም.…
በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤሊያስ ወረዳ በጃቢ ገነት ቀበሌ መንግስታዊ አፋኝ ቡድኑ ተኩስ ከፍቷል።
በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤሊያስ ወረዳ በጃቢ ገነት ቀበሌ መንግስታዊ አፋኝ ቡድኑ ተኩስ ከፍቷል። አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማግንቦት 13 ቀን 2014…
አክቲቪስት፣ ጋዜጠኛ እና መምህርት መስከረም አበራ ከባህር ዳር አዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ ከመድረሷ ታፈነች።
አክቲቪስት፣ ጋዜጠኛ እና መምህርት መስከረም አበራ ከባህር ዳር አዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ ከመድረሷ ታፈነች። አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማግንቦት 13 ቀን…
ወልዲያ የሚገኘው የምስራቅ አማራ ፋኖ የሎጀስቲክ ካምፕ በመከላከያ ተከቧል !!
ጋዜጠኛ ሰለሞን ሸሙዬ እና ትህትና (ቲና) በላይ ታሰሩ !! /ወልድያ ከተማ አዳጎ አደባባይ የሚገኘው የምስራቅ አማራ ፋኖ ሎጅስቲክ ካምፓፕ በአድማ…
ከአማራ ሕዝባዊ ኃይል/ፋኖ/-Amhara Popular Force/APF/ የተላለፈ የትግል ጥሪ::
የአማራ ሕዝብ የተደቀነበትን ተጨባጭ የህልውና አደጋ እንደ ህዝብ መመከት የሚችልበትን አቅጣጫ ከማሳየታችን በስተቀር አንዳችም የወንጀል ድርጊት አልፈፀምንም። ብልፅግና እና አሽከሮቹ…
ጋዜጠኛ እና ደራሲ ታዲዮስ ታንቱ ማዕከላዊ እንደሚገኙ ታውቋል፤ የመኖሪያ ቤታቸው ተፈትሾ ምንም አልተገኘም፤ ብ/ጄኔራል ተፈራ ማሞም በአያያዝ ወቅት ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ተገልጧል።
አንጋፋው የታሪክ ምሁር፣ ጋዜጠኛ እና ደራሲ ታዲዮስ ታንቱ ግንቦት 10/2014 ወደ አራት ኪሎ በወጡበት ምሽት ላይ በመኖሪያ ቤታቸው አካባቢ እንደደረሱ…
“እኛ እንደ ሥርዓት ሽብርተኞች ነበርን፤ “እኛ እንደ ኢሕአዴግ አስረን ሳይሆን የምናጣራው አጣርተን ነው የምናስረው” ሲል ኢህአዴግን ያወገዘውና ራሱን ብልጽግና ነኝ ያለው ስርዓት በዜጎች ላይ እየፈጸመ ያለውን መንግስታዊ አፈናውን እንዲያቆም እናት ፓርቲ ጠየቀ።
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ:_ እናት ፓርቲ በወቅታዊ ጉዳይ ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል:_ አፈና ለደርግና ለሕወሓትስ ምን ጠቀመ!?…
አንጋፋው ጋዜጠኛና የታሪክ ጸሐፊ ታዴዎስ ታንቱ ማዕላዊ እንደሚገኙ ተረጋገጠ—-ቤታቸው ተፈተሸ!!
ብ/ጀኔራል ተፈራ ማሞ ወደ ባሕር ዳር ተወስደዋል!! /ትናንት ረቡዕ፤ ግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም. በወጡበት በፖሊስ ታፍነው የታሰሩት አንጋፋው ጋዜጠኛና…
የባልደራስ አመራሮች ከተባበሩት መንግስታት የጀኖሳይድ እና የሰብዓዊ መብት ኃላፊዎች ጋር ተነጋገሩ!
በኦሮሚያ ክልል በአማራ ላይ ስለሚፈጽሙ የዘር ፍጅት ቀጥተኛ ምስክርነት አሰምተዋል! /በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙት የባልደራስ ፕሬዘዳንት እስክንድር ነጋ፣ የሰብዓዊ መብት…
“ሕግ ማስከበርን ሰበብ በማድረግ የፌዴራል የፀጥታ መዋቅር በሕገ መንግሥቱ ለክልልና ለፌዴራል ተለይቶ የተሰጠውን ኃላፊነት እና ሚና በማፋለስ ክልሉን በሕገ-ወጥ መንገድ ለመቆጣጠር የሚያደርገውን ሙከራ እንዲያቆም በአጽንኦት እንጠይቃለን።”
በአማራ ክልል ምክር ቤት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ ተወካይ አባላት በአማራ ክልል ምክር ቤት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ…