0 0
Read Time:38 Second

አክቲቪስት፣ ጋዜጠኛ እና መምህርት መስከረም አበራ ከባህር ዳር አዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ ከመድረሷ ታፈነች።

አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ
ግንቦት 13 ቀን 2014 ዓ.ም
አዲስ አበባ ሸዋ

አማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) ያነጋገራቸው የአክቲቪስት፣ ጋዜጠኛ እና መምህርት መስከረም አበራ ባለቤት አቶ ፍጹም ገ/ሚካኤል ከባህር ዳር አዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ ከመድረሷ መታፈኗን ገልጸዋል።

ባለቤቷ አቶ ፍጹም እንደሚሉት ቢሌ አየር ማረፊያ ከመድረሷ ለጥያቄ እንፈልጋለን ያሉ አካላት ወደ ቢሮ ሲወስዷት የተመለከተ የዐይን እማኝ ደውሎ እንደነገራቸው አስታውቀዋል።

በሞባይሉ ፎቶ ለማስቀረት ያደረገውን ሙከራ የተመለከቱ መንግስታዊ አፋኞችም ስልኩን ተቀብለው ያነሳውን ፎቶው እንዳጠፉበት ተነግሯል።

አቶ ፍጹም የ7 ወር ህጻን ቤታ ጥላ የታፈነች ባለቤቴን አድራሻ ንገሩኝ ሲሉ ተማጽነዋል።

በተያያዘ ከሰሞኑ ከአሁን ቀደም ለብልበው በተሰኘው የሙዚቃ ስራዬ በተሳሳተ መልኩ የማይገባቸውን ሰዎች በማወደሴ ይቅርታ እጠይቃለሁ በማለት የለቀቀውን ስራ ከዩቱብ ማውረዱን የገለጸው ድምጻዊ ዳኜ ዋለም መታፈኑ እየተነገረ ነው።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator