0 0
Read Time:33 Second

ብ/ጀኔራል ተፈራ ማሞ ወደ ባሕር ዳር ተወስደዋል!!

/
ትናንት ረቡዕ፤ ግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም. በወጡበት በፖሊስ ታፍነው የታሰሩት አንጋፋው ጋዜጠኛና የታሪክ ጸሐፊ ታዴዎስ ታንቱ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፤ 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ (ማዕላዊ) እንደሚገኙ ለቤተቦቻቸው ተናግረዋል።

ዛሬ ከደቂቃዎች በፊት ከ5 ፖሊሶች ጋር ወደ ቤታቸው ሄደው በ3 መርማሪ ፖሊሶች ቤታቸው መበርበሩን ባለቤታቸው ወ/ሮ ጸጋ ሞገስ ተናግረዋል። በዚህ ጊዜ ነው ማዕከላዊ እንደሚገኙ የተናገሩት።

በብርበራው ለውንጀላ የሚያበቃ አንዳች ቁስ አልተገኘም። መፅሐፎቻቸውን ብቻ አገላብጠው መልሰው ወደ እስር ቤት እንደወሰዷቸው ባለቤታቸው ገልፀዋል።

በተያያዘ ዜና፣ ከአዲስ አበባ ታፍነው የሰነበቱት ብርጋዴር ጀኔራል ተፈራ ማሞ ወደ ባሕር ዳር መወሰዳቸው ትናንት አመሻሽ ይፋ ሆኗል። በባሕር ዳር ቀበሌ ዘጠኝ የሚገኝ አንድ ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ታስረዋል።
/

ኢትዮጵያ

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator