የባልደራሱ ፍቅረ ማርያም ሙላቱ በድጋሜ ታሰረ፣ ሌሎች አባላትም እየተዋከቡ ናቸው!
የባልደራሱ ፍቅረ ማርያም ሙላቱ በድጋሜ ታሰረ፣ ሌሎች አባላትም እየተዋከቡ ናቸው! “ፖሊስ ሊያስተናግደን ፈቃደኛ አይደለም” የብ/ጀኔራል ተፈራ ማሞ ባለቤት! / የባልደራስ…
“የዜጎች እስር፣ እገታና መሰወር እጅግ አሳሳቢና በአስቸኳይ መቆም ያለበት ድርጊት ነው!
“የዜጎች እስር፣ እገታና መሰወር እጅግ አሳሳቢና በአስቸኳይ መቆም ያለበት ድርጊት ነው! ጀነራል ተፈራ ማሞን ጨምሮ በየአካባቢው የታፈኑና የታሰሩ የፋኖ አባላት…
በስቡስሬ ወረዳ በአሸባሪው ኦነግ ሸኔ ታግተው የተገደሉ የ4 አማራዎችን አስከሬን ለመፈለግና ለማንሳት በሄዱበት የታሰሩት አማራዎች ከ146 በላይ መሆናቸው ተገለጸ፤ አሁንም አልተፈቱም፤ መጠየቅም አይቻልም ተብሏል።
በስቡስሬ ወረዳ በአሸባሪው ኦነግ ሸኔ ታግተው የተገደሉ የ4 አማራዎችን አስከሬን ለመፈለግና ለማንሳት በሄዱበት የታሰሩት አማራዎች ከ146 በላይ መሆናቸው ተገለጸ፤ አሁንም…
“ወራሪውና ተስፋፊው የትግራይ ኃይል ለአንዴናመጨረሻ ግዜ ህልውናህን ሊያጠፋ ቆርጦ ተነስቷል።
“ወራሪውና ተስፋፊው የትግራይ ኃይል ለአንዴናመጨረሻ ግዜ ህልውናህን ሊያጠፋ ቆርጦ ተነስቷል። በመሆኑም በጠላት ዝግጅት መጠን ልክ በተጠንቀቅ እንድትቆም የወቅቱ አስገዳጅ ሁኔታ…
የመተከል አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ በጃዊ ከተማ እስር እና ወከባ እየተፈጸመባቸው መሆኑ ተገለፀ።
የመተከል አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ በጃዊ ከተማ እስር እና ወከባ እየተፈጸመባቸው መሆኑ ተገለፀ። የመተከል አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ በጃዊ ከተማ…
የአማራ ህዝባዊ ኃይል(ፋኖ) የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የሰጠው መግለጫ
በፋኖ ላይ መዝመት በአማራ ህልውና ላይ መዝመት ማለት ነው! በቅርቡ በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ለዘመናት ተከባብሮ በሚኖረው በሙስሊሙና በክርስቲያኑ ማህበረሰብ የተፈጠረው…
ጎንደር ዩኒቨርስቲ ቢቢሲ የተሳሳቱ መረጃዎችን በማቅረብ የስም ማጥፋት ወንጀል ፈጽሞብኛል ሲል ከሰሰ።
ጎንደር ዩኒቨርስቲ ኬንያ ናይሮቢ ለሚገኘው ለብሪቲሽ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ቢቢሲ) በጻፈው ደብዳቤ እ.ኤ.አ. ግንቦት 7 ቀን 2022 “የኢትዮጵያ ጦርነት፡ የጅምላ ግድያ…
“እንደዚህ አይነት ሥራ አትስራ። አገራችንን የምንገነባው አንድ ላይ ነው። የትም ቦታ ብትሆን ከእኛ አታመልጥም።’ የሚል ማስፈራሪያ ምክር ያለበት ንግግር ተናግረውኛል” ሲል ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ተናገረ።
“እንደዚህ አይነት ሥራ አትስራ። አገራችንን የምንገነባው አንድ ላይ ነው። የትም ቦታ ብትሆን ከእኛ አታመልጥም።’ የሚል ማስፈራሪያ ምክር ያለበት ንግግር ተናግረውኛል”…
መንግስት በጋዜጠኞች ላይ እየፈጸመ ያለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ እንዲያቆም ኢሰመጉ ጠይቋል።
መንግስት በጋዜጠኞች ላይ እየፈጸመ ያለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ እንዲያቆም ኢሰመጉ ጠይቋል። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሚያዚያ 29/2014 አስቸኳይ…
የአማራ ድምጽ ሚዲያ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በሲቪል እና በታጠቁ የመንግስት አካላት ታፍኖ ከተወሰደ እና አድራሻው እንዳይታወቅ ከተደረገ 6ኛ ቀኑን ይዟል።
የአማራ ድምጽ ሚዲያ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በሲቪል እና በታጠቁ የመንግስት አካላት ታፍኖ ከተወሰደ እና አድራሻው እንዳይታወቅ ከተደረገ 6ኛ ቀኑን ይዟል።…