“ወራሪውና ተስፋፊው የትግራይ ኃይል ለአንዴናመጨረሻ ግዜ ህልውናህን ሊያጠፋ ቆርጦ ተነስቷል።
“ወራሪውና ተስፋፊው የትግራይ ኃይል ለአንዴናመጨረሻ ግዜ ህልውናህን ሊያጠፋ ቆርጦ ተነስቷል። በመሆኑም በጠላት ዝግጅት መጠን ልክ በተጠንቀቅ እንድትቆም የወቅቱ አስገዳጅ ሁኔታ…
የመተከል አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ በጃዊ ከተማ እስር እና ወከባ እየተፈጸመባቸው መሆኑ ተገለፀ።
የመተከል አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ በጃዊ ከተማ እስር እና ወከባ እየተፈጸመባቸው መሆኑ ተገለፀ። የመተከል አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ በጃዊ ከተማ…
የአማራ ህዝባዊ ኃይል(ፋኖ) የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የሰጠው መግለጫ
በፋኖ ላይ መዝመት በአማራ ህልውና ላይ መዝመት ማለት ነው! በቅርቡ በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ለዘመናት ተከባብሮ በሚኖረው በሙስሊሙና በክርስቲያኑ ማህበረሰብ የተፈጠረው…
ጎንደር ዩኒቨርስቲ ቢቢሲ የተሳሳቱ መረጃዎችን በማቅረብ የስም ማጥፋት ወንጀል ፈጽሞብኛል ሲል ከሰሰ።
ጎንደር ዩኒቨርስቲ ኬንያ ናይሮቢ ለሚገኘው ለብሪቲሽ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ቢቢሲ) በጻፈው ደብዳቤ እ.ኤ.አ. ግንቦት 7 ቀን 2022 “የኢትዮጵያ ጦርነት፡ የጅምላ ግድያ…
“እንደዚህ አይነት ሥራ አትስራ። አገራችንን የምንገነባው አንድ ላይ ነው። የትም ቦታ ብትሆን ከእኛ አታመልጥም።’ የሚል ማስፈራሪያ ምክር ያለበት ንግግር ተናግረውኛል” ሲል ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ተናገረ።
“እንደዚህ አይነት ሥራ አትስራ። አገራችንን የምንገነባው አንድ ላይ ነው። የትም ቦታ ብትሆን ከእኛ አታመልጥም።’ የሚል ማስፈራሪያ ምክር ያለበት ንግግር ተናግረውኛል”…
መንግስት በጋዜጠኞች ላይ እየፈጸመ ያለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ እንዲያቆም ኢሰመጉ ጠይቋል።
መንግስት በጋዜጠኞች ላይ እየፈጸመ ያለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ እንዲያቆም ኢሰመጉ ጠይቋል። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሚያዚያ 29/2014 አስቸኳይ…
የአማራ ድምጽ ሚዲያ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በሲቪል እና በታጠቁ የመንግስት አካላት ታፍኖ ከተወሰደ እና አድራሻው እንዳይታወቅ ከተደረገ 6ኛ ቀኑን ይዟል።
የአማራ ድምጽ ሚዲያ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በሲቪል እና በታጠቁ የመንግስት አካላት ታፍኖ ከተወሰደ እና አድራሻው እንዳይታወቅ ከተደረገ 6ኛ ቀኑን ይዟል።…
ከራስ አበበ አረጋይ ማሕደር የተገኘው የኢትዮጵያ አርበኞች የአምስት አመታት መዝሙር
አምስት አመታት ሙሉ በትክሻ ወይም ባሕያ እንዲሁም በበቅሎ የተያዘ በሶ፣ ቆሎና ጥሬ እየበሉ፤ በወጣ ገባውና አስቸጋሪው የአገራች መልክዓ ምድር እየተንገላቱ…
APU Response to HRW, AI and CG
Statement from the Amhara Professionals Union (APU): Biased reporting by HRW, AI & ICG endangers the Amhara in Ethiopia who…
የአማራ ህዝብ መነሻ ዐምሐራ ሳይንትና መልካም አሻራዎቿ!
አምሐራ ሳይንት የአማራ ህዝብ መነሻ እና የአማርኛ ቋንቋ መነሻ የሆነ የብዙ ድንቅ ነገር መገኛ ታሪካዊ ባህላዊ የእምነት የጀግና የቁንጅና መነሻ…