ከምስራቅ ወለጋ ተፈናቅለው በአዲስ አበባ ጉለሌ ክ/ከተማ
ከምስራቅ ወለጋ ተፈናቅለው በአዲስ አበባ ጉለሌ ክ/ከተማ አስኮ አካባቢ በወገን ድጋፍ ቤት ለመከራየት የበቁት አማራዎች ምስጋና አቀረቡ፤ እኛም ዜጎች ነንና…
በደቡብ ወሎ ዞን በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን 103 ጤና ጣብያዎችና 9 ሆስፒታሎች ላይ ውድመትና ዘረፋ መፈጸሙን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ።
በደቡብ ወሎ ዞን በአሸባሪውና ወራሪው የትግራይ ቡድን 103 ጤና ጣብያዎች እና 9 ሆስፒታሎች ላይ ውድመትና ዘረፋ መፈጸሙን የዞኑ ጤና መምሪያ…
አሸባሪው ትሕነግ በአፆኪያ ገመዛ የጅምላ ግድያ መፈፀሙ ተገለፀ።
አሸባሪው ትሕነግ በሰሜን ሸዋ ዞን አፆኪያ ገመዛ ወረዳ አንቦ ውሀ ቀበሌ ላይ የጅምላ ግድያ መፈፀሙ ተገልጧል። እስካሁን ባለው መረጃ 70…
እነ እስክንድር ነጋን ከቂሊንጦ እስር ቤት አነጋግረው ሲመለሱ በግፍ የታሰሩ አባላትና ደጋፊዎቹ እንዲፈቱ ሲል ባልደራስ ጠየቀ።
በግፍ ታስረው የሚገኙ እስረኞች እንዲፈቱ እና በእስር ቤት የሰብዓዊ መብታቸው እንዲከበር ሲል ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ጠይቋል። ባልደራስ ይህን ያለው…
በተለያዩ አቅጣጫዎች በወገን ጦር ክፉኛ እየተመታ የመውጫ መንገድ ያጣው ወራሪው የትሕነግ ቡድን በወረኢሉ ዙሪያ፣ በመኮይና በራያ አካባቢ ተኩስ ከፍቷል።
ሀገር ለማፍረስ አልመው የተነሱት የአሸባሪው ትሕነግና የኦነግ ሸኔ ጥምር ኃይል በአማራ እና በአፋር የተለያዩ አካባቢዎች ግልጽ ወረራ እና ጦርነት ከከፈቱ…
ሕዝባችን ዳግመኛ ተዘናግቶ እንዲመታ አንፈቅድም! ይበቃል!
በጌታቸው ሽፈራው የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ሕዝባችን አስመትቷል ስንል የጠላትን ብቻ አይደለም። ኃላፊነት እያለባቸው ያለ አግባብ እንደፈለጉት ሲናገሩ የከረሙ ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራሮችም…
አሳዛኝ ዜና!
በጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ ቀበሌአሊ ሚካኤል በሚኖሩ አማራዎች ላይ ለ3 ቀናት ያህል በተደራጀ መልኩ የተከፈተው ተኩስ እልባት ያገኝ ዘንድ…
አሳዛኝ ዜና!
በወለጋ የተለያዩ አካባቢዎች አማራ ዓመቱን ሁሉ ሲደክምበት የከረመውን ሰብል እንዳይሰበስብ ተከልክሏል፤ ሁለት አማራዎች በማሳቸው ላይ በግፍ ተገድለዋል። በሆሮ ጉድሩ ዞን…
አሸባሪው ኦነግ ሸኔ የሚፈጽመው ለከት እና ሀይባይ ያጣው ግፍ እንደቀጠለ ነው፤ አግቶ ከወሰደው አንድ የአማራ ባለሃብት ቤተሰብ ከ410 ሽህ ብር ተቀብሎ እንኳ አድራሻውን አጥፍቷል።
የኦነግ ሸኔ የሽብር ቡድን በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች በአማራ ላይ የሚፈጽመው ግፍ ለከት እና ሀይባይ አጥቷል። የጅምላ ግድያው፣ እገታ፣ ዝርፊያና ማፈናቀሉ…
” የ600 ኪ/ሜ ጦርነት ይቀለበሳል። “
ማማ የውይይት መድረክ እሱባለው እና ዶ/ር አየነው ጋር ” የ600 ኪ/ሜ ጦርነት ይቀለበሳል። ” በሚል አርዕስት ላይ ውይይት አድርገናል ።…