አዲስ አበባ. . . ወደሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ!
አቻምየለህ ታምሩ የአዲስ አበባ ሕዝብ የእስክንድ ነጋ ጡር አለበት። አዲስ አበባን ከኦሮሙማ ስልቀጣ ለመታደግ ቀድሞ የተነሳው እስክንድር ነጋ በአዲስ አበባ…
ጎንደር እንዴት ሰነበተች? ከሰኞ እስከ ሰኞ…
−−−//−−−ከደባርቅ እስከ ወራቤ የተቀነባበረው የሽብርተኞች በኢትዮጵያ ላይ እሳት የመለኮስ የጥፋት ውጥን… (ሪፖርታዥ) በሮቤል ፍቃዱ እና ቤተልሔም ግርማቸው በሳምንቱ መጀመሪያ በጎንደር…
ጃዋር መሐመድና ሙጅብ አሚኖ በፈፀሙት ያለመናበብ “ስህተት” የተጋለጠው ሴራ‼
ዴቭ ዳዊት ጃዋር መሐመድና ሙጅብ አሚኖ በፈፀሙት ያለመናበብ “ስህተት” የተጋለጠው ሴራ‼ ፖለቲካል-ኢስላምና ኦሮሙማ ጋብቻ ፈፅመው በአማራ ህዝብ ላይ ግልፅ ጦርነት…
ፖሊስ ቢንያም ታደሰ የተባለ የባልደራስ አባልን ሁከትና ብጥብጥ በመፍጠር ከሰሰ።
አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማሚያዝያ 25 ቀን 2014 ዓ.ምአዲስ አበባ ሸዋ የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ አባል የሆነው ወጣት ቢንያም ታደሰ ካለፈው ቅዳሜ…
“ለሕልውናችን ዋጋ የከፈለውን “ፋኖ” ቢቻል ማመስገን ሲገባ በተቀናበረ መንገድ መወንጀል እና ያለ ግብሩ የጦስ ዶሮ ለማድረግ የተኬደበት ርቀት አግባብ ባለመሆኑ አንዳንድ አካላት ከዚህ ድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እንጠይቃለን፡፡”
በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ መግለጫ የሰጠው እናት ፓርቲ የሚከተለውን ብሏል:_ ሀገር ፈርሳ ተቅበዝባዥ ከመሆናችን በፊት ኹሉም ለሀልዎቷ ዘብ ይቁም! ሃይማኖተኝነት የሚያስከበር…
“ማንም እየተነሳ ስለማንነታችን እንዲፈተፍት በር መክፈትም ይሁን መፍቀድ የለብንም!”
አቶ የሱፍ ኢብራሂም በወቅታዊ ጉዳይ የሚከተለውን መልዕክት አስተላልፏል:_ በማህበራዊ ድረገፆች፣ በስልክና በፅሁፍ መልእክት መልካም የዒድ በዓል ለተመኛችሁልኝ ወንድምና እህቶቼ በሙሉ…
በጅንካ የአማሮች ቤቶች እየተመረጡ ተቃጠሉ።
አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማሚያዝያ 23 ቀን 2014 ዓ.ምአዲስ አበባ ሸዋ በደቡብ ኢትዮጵያ ደቡብ ኦሞ ዞን፣ አሪ ወረዳ የአማሮች ቤቶች እየተመረጡ ተቃጥለዋል።…
“ከአማራ አብራክ የተጨነገፉ የእንግዲ ልጆች!!”
ዶ/ር ጥላሁንየአማራ ሕዝብ ከሚደርስበት ሰላሳ ዘመን ያለፈ እጅግ ዘግናኝ ግፍ፤ ዘር ማጥፋት፤ጅምላ ጭፍጨፋ ስደት: መፈናቀል ወዘተ.. ከሲአል እስከ ምድር ያሉ…
የዘር ጭፍጨፋው ቋሚ ምስክሮች
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምርምር ቡድን 16 ወራትን ከፈጀ ጥናቱ በኋላ ትህነግ በርካታ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምትና ከሌሎች አካባቢዎች የታፈኑ አማራዎችን ያስርበትና በጅምላ…
ሰሚ ያላገኘው የአባ ባሕርይ ምክር
አቻምየለህ ታምሩ የጋሞ ብርብር ማሪያሙ መነኩሴ አባ ባሕርይ፣ ወራሪው የኦሮሞ የገዢ መደብ በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት ከባሌ…