Category: Statement

“ሀገር ሰላም የምታገኘው ስንት ንጹሓን ዜጎች የሕይወት መስዋዕትነት ሲከፍሉ ነው?” ሲል እናት ፓርቲ መንግስትን ጠየቀ።

በኢትዮጵያ ህዝብ እየተፈጸመ ያለውን እልቂት በአጽንኦት የተመለከተው እናት ፓርቲ “ሀገር ሰላም የምታገኘው ስንት ንጹሓን ዜጎች የሕይወት መስዋዕትነት ሲከፍሉ ነው?” ሲል…

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሙያዎች ማህበር በርካታ ጋዜጠኞች ከቤታቸውና ከሥራ ገበታቸው በጸጥታ ኃይሎች መታፈናቸው እንዳሳሰበው ገለጸ።

አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማግንቦት 16 ቀን 2014 ዓ.ምአዲስ አበባ ሸዋ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሙያዎች ማኅበር መንግሥት ለመገናኛ ብዙኀን ችግሮች መፍትሄ እየሰጠ…

“እኛ እንደ ሥርዓት ሽብርተኞች ነበርን፤ “እኛ እንደ ኢሕአዴግ አስረን ሳይሆን የምናጣራው አጣርተን ነው የምናስረው” ሲል ኢህአዴግን ያወገዘውና ራሱን ብልጽግና ነኝ ያለው ስርዓት በዜጎች ላይ እየፈጸመ ያለውን መንግስታዊ አፈናውን እንዲያቆም እናት ፓርቲ ጠየቀ። 

በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ:_ እናት ፓርቲ በወቅታዊ ጉዳይ ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል:_ አፈና ለደርግና ለሕወሓትስ ምን ጠቀመ!?…

“ሕግ ማስከበርን ሰበብ በማድረግ የፌዴራል የፀጥታ መዋቅር በሕገ መንግሥቱ ለክልልና ለፌዴራል ተለይቶ የተሰጠውን ኃላፊነት እና ሚና በማፋለስ ክልሉን በሕገ-ወጥ መንገድ ለመቆጣጠር የሚያደርገውን ሙከራ እንዲያቆም በአጽንኦት እንጠይቃለን።”

በአማራ ክልል ምክር ቤት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ ተወካይ አባላት በአማራ ክልል ምክር ቤት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ…

Translator