በተለያዩ አቅጣጫዎች በወገን ጦር ክፉኛ እየተመታ የመውጫ መንገድ ያጣው ወራሪው የትሕነግ ቡድን በወረኢሉ ዙሪያ፣ በመኮይና በራያ አካባቢ ተኩስ ከፍቷል።
ሀገር ለማፍረስ አልመው የተነሱት የአሸባሪው ትሕነግና የኦነግ ሸኔ ጥምር ኃይል በአማራ እና በአፋር የተለያዩ አካባቢዎች ግልጽ ወረራ እና ጦርነት ከከፈቱ…
Amhara Community in United Kingdom
የአማራ ማህበር በዩናይትድ ኪንግደም
ሀገር ለማፍረስ አልመው የተነሱት የአሸባሪው ትሕነግና የኦነግ ሸኔ ጥምር ኃይል በአማራ እና በአፋር የተለያዩ አካባቢዎች ግልጽ ወረራ እና ጦርነት ከከፈቱ…
በጌታቸው ሽፈራው የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ሕዝባችን አስመትቷል ስንል የጠላትን ብቻ አይደለም። ኃላፊነት እያለባቸው ያለ አግባብ እንደፈለጉት ሲናገሩ የከረሙ ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራሮችም…
በጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ ቀበሌአሊ ሚካኤል በሚኖሩ አማራዎች ላይ ለ3 ቀናት ያህል በተደራጀ መልኩ የተከፈተው ተኩስ እልባት ያገኝ ዘንድ…
በወለጋ የተለያዩ አካባቢዎች አማራ ዓመቱን ሁሉ ሲደክምበት የከረመውን ሰብል እንዳይሰበስብ ተከልክሏል፤ ሁለት አማራዎች በማሳቸው ላይ በግፍ ተገድለዋል። በሆሮ ጉድሩ ዞን…
የኦነግ ሸኔ የሽብር ቡድን በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች በአማራ ላይ የሚፈጽመው ግፍ ለከት እና ሀይባይ አጥቷል። የጅምላ ግድያው፣ እገታ፣ ዝርፊያና ማፈናቀሉ…
ወገኖቻችን በወሎ፣በጎንደር እና በሸዋ በአሸባሪዎች ጥምረት ሕልቆ መሳፍርት ጥቃት እየተፈጸባቸው መሆኑን የሚጠቅሱት የጦር መኮንኖቹ “አላጠፋንም፤ አጥፍተንም ከሆነ ዘምተን ህዝባችን እንድንክሰው…
“ጭና የደም መሬት” ዘጋቢ ፕሮግራም
በምዕራብ ሸዋ ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በባኮቲቤ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮች ላለፉት ሳምንታት አንድም የሰብአዊ እርዳታ አልተደረገልንም ይላሉ። መንግስት በባኮ ከተማ…
ማማ የውይይት መድረክ ከአቶ አሰግድ መኮነን እና እሱባለው ጋር ” በሰሜን ሸዋ ያለው ጦርነት እና ህዝቡ ” በሚል አርዕስት ላይ…
አሳዛኝ ዜና! በኪረሞ ወረዳ ባጊን ቀበሌ አሸባሪው የኦነግ ሸኔ ቡድንና ተባባሪዎቹ በከፈቱት ተኩስ ከ11 በላይ አማራዎች ሲገደሉ፣ ከ16 በላይ ቆስለዋል፤…