Author: Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

የአማራ ድምጽ ሚዲያ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በሲቪል እና በታጠቁ የመንግስት አካላት ታፍኖ ከተወሰደ እና አድራሻው እንዳይታወቅ ከተደረገ 6ኛ ቀኑን ይዟል። 

የአማራ ድምጽ ሚዲያ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በሲቪል እና በታጠቁ የመንግስት አካላት ታፍኖ ከተወሰደ እና አድራሻው እንዳይታወቅ ከተደረገ 6ኛ ቀኑን ይዟል።…

“ለሕልውናችን ዋጋ የከፈለውን “ፋኖ” ቢቻል ማመስገን ሲገባ በተቀናበረ መንገድ መወንጀል እና ያለ ግብሩ የጦስ ዶሮ ለማድረግ የተኬደበት ርቀት አግባብ ባለመሆኑ አንዳንድ አካላት ከዚህ ድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እንጠይቃለን፡፡”

በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ መግለጫ የሰጠው እናት ፓርቲ የሚከተለውን ብሏል:_ ሀገር ፈርሳ ተቅበዝባዥ ከመሆናችን በፊት ኹሉም ለሀልዎቷ ዘብ ይቁም! ሃይማኖተኝነት የሚያስከበር…

Translator