Month: May 2022

የአማራ ድምጽ ሚዲያ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በሲቪል እና በታጠቁ የመንግስት አካላት ታፍኖ ከተወሰደ እና አድራሻው እንዳይታወቅ ከተደረገ 6ኛ ቀኑን ይዟል። 

የአማራ ድምጽ ሚዲያ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በሲቪል እና በታጠቁ የመንግስት አካላት ታፍኖ ከተወሰደ እና አድራሻው እንዳይታወቅ ከተደረገ 6ኛ ቀኑን ይዟል።…

“ለሕልውናችን ዋጋ የከፈለውን “ፋኖ” ቢቻል ማመስገን ሲገባ በተቀናበረ መንገድ መወንጀል እና ያለ ግብሩ የጦስ ዶሮ ለማድረግ የተኬደበት ርቀት አግባብ ባለመሆኑ አንዳንድ አካላት ከዚህ ድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እንጠይቃለን፡፡”

በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ መግለጫ የሰጠው እናት ፓርቲ የሚከተለውን ብሏል:_ ሀገር ፈርሳ ተቅበዝባዥ ከመሆናችን በፊት ኹሉም ለሀልዎቷ ዘብ ይቁም! ሃይማኖተኝነት የሚያስከበር…

Translator