0 0
Read Time:29 Second

ልዩ ዝግጅት

የዐማራ ክልል በሚባለው በነገውለት ” የዐማራን ዘር ጭፍጨፋ እንዲቆም የሚጠይቅ ሰልፍ ተጠራ ” ይህንን ሰልፍ የጠራው የዐማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ( አብን ) ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ የማማ ባልደረቦች በልዩ ፕሮግራም ውይይት አድርገናል ። ዐማራው የህልውና ትግል ማድረግ ለነገ ተብሎ የሚታለፍ ወይም በቸልታ የሚያየው መሆን እንደሌለበት እና ሰልፉንም በነቂስ ወጥቶ መሳተፍ እንደሚገባው የሚጠቁም ውይይት ተካሂዷል። ማማ የውይይት መድረክ የዐማራውን ህዝብ ወደ ከፍታ ማምጣት እና እራሱንም ፣ አገሩንም ከአጥፊዎች መከላከል የሚችልበት ቁመና ኖሮት ኢትዮጵያን ሰላም ማድረግ በሚቻልበት መንገድ ላይ እንዲሰለፍ አስተዋጽዖ ማድረግ ነው ። የማማ ውይይት ይደርሶ ዘንድ ሸር ሊክ ወይም ተከታይ የሚለውን ይጫኑ ። ተሳታፊ ይሆኑዘድ የሁልጊዜ ግብዣችን ነው።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator