0 0
Read Time:33 Second

ከአቶ ጣሂር ሙሐመድ የአብን ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ጋር – ” የአብን እንቅስቃሴ እና በወቅታዊ የዐማራ ህልውና ጉዳይ ” ላይ ያተኮረ እና ሌሎችንም የዳሰስንበት በጥያቄ መልክ ውይይት አድርገናል። ከትንላአንት እስከ ዛሬ በዐማራው ህዝብ ላይ የዘር ጭፍጨፋ ተፈፅሞበታል። የነገው የከፋ መሆኑን በግልፅ የሚያሳዩን ነገሮች በርካታ ናቸው። አንገቱ ተቀልቷል ፣ ውጣ ተብሏል ፣ ተሳዷል ፣ ንብረት ወድሞበታል ፣ ነፍሰጡር ሆዳቸው ተቀዷል፣ በፍትህ አልባ ጉዞ እየኖረ ነው። መፍትሄ እሲመጣ ሁልጊዜም የምናነሳው ጉዳይ ነው። ማማ የውይይት መድረክ የዐማራውን ህዝብ ወደ ከፍታ ማምጣት እና እራሱንም ፣ አገሩንም ከአጥፊዎች መከላከል የሚችልበት ቁመና ኖሮት ኢትዮጵያን ሰላም ማድረግ በሚቻልበት መንገድ ላይ እንዲሰለፍ አስተዋጽዖ ማድረግ ነው ። የማማ ውይይት ይደርሶ ዘንድ ሸር ሊክ ወይም ተከታይ የሚለውን ይጫኑ ። ተሳታፊ ይሆኑዘድ የሁልጊዜ ግብዣችን ነው።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator