0 0
Read Time:37 Second

ሞረሽ aወገኔ የዐማራ ድርጅት (ሞወዐድ)
Moresh Wegenie Amara Organization (MWAO)

ዐማራ ላይ አሁንም አደጋው ተጠናክሮ ቀጥሏል። ያልተደራጀና ያልታጠቀ ሕዝብ ለጥቃት ስለመጋለጡ ለዐማራ ሕዝብ መንገር ለቀባሪ ማርዳት ይሆናል። ምክንያቱም በወያኔ ማኒፌስቶና በኢህአዴግ ወያኔ አገዛዝ ለ30 ዓመት ጥቃት ሲፈፀምበት ኖሯል። ለውጥ ተብየው ከመጣ በኋላ ወያኔን ገለል በማድረግ በወያኔ ማኒፌስቶ የሚተዳደረው የብልፅግና ኦሮሙማ አገዛዝም በዐማራ ሕዝብ ላይ ጥቃቱን አጠናክሮ ጭፍጨፋውና መፈናቀሉ ተባብሶ ቀጥሏል። በዐማራ ላይ የሚፈፅመው ጭፍጨፋ፣ ከቤትና ንብረት ማፈናቀል፣ ከተማ የማውደምና ዐማራን የማፅዳቱ የጥፋት ተልዕኮዎች ተግባር መንግስታዊ መዋቅር ሰራሽና ወታደራዊ ድጋፍ ያለው የዘር ማጥፋትና ማፅዳት ወንጀል ለመሆኑ አሌ አይባልም። ይህንንም የዘር ማጥፋትና ማፅዳት ወንጀል ለአንዴና ለሁሌዬ ለማስቆም የግድ በበለጠ መደራጀት፣ መታጠቅ፣ መመከት፣ በአጭሩ ሊያጠፋ በመጣ ጠላት ላይ ክንድ ማንሳት የወቅቱ ጥሪ ነው።


About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator