0 0
Read Time:28 Second

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት (ሞወዐድ)
Moresh Wegenie Amara Organization (MWAO)

በኢትዮጲያ ሀገራችን ላይ የተጫነው የወያኔ ፋሺስታዊ አገዛዝ ”መሬት ላይ በሌለ የብሔር ጭቆና ወይም ቅኝ ገዥነት” ትርክት ላይ ተመስርተው፤ ኢትዮጵያን ማዳከም የሚፈልጉ የውጪ ኃይሎች የቀረጹላቸውን የዘውግ ከፋፋይ መርህ ተጠቅመዋል።በዚህም መሰረት በአብዮታዊ ዲሞክራሲ በተሰኘ የአፓርታይድ ሥርዓት ቀርጾ ሀገር ሲያተራምስ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ ሰላምና አንድነቱን ከተነፈገ ሦስት አስር ዓምታት ተቆጥረዋል። በተለይ ዐማራው በአውራ ጠላትነት ተፈርጆ በማንነቱና በህልውናው ብዙ አሰቃቂ ግፎች ሲፈጸምበት ቆይቷል። አሁንም ስማቸውን ለውጠው የመጡት የወያኔ ግብረአበሮች በዐማራው ላይ ያነጣጠረ ግፍና በደሉን ቀጥለውበታል። ለዚህም ማሳያው ከብዙ በጥቂቱ፣

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator