0
0
Read Time:34 Second
ማማ የመወያያ መድረክ
ከዶ/ር አምባቸው ወረታ ጋር ” የዐማራ ህዝብ ከኢትዮጵያዊነት ጋር ድር እና ማግ ነው ” ለምን ? በሚል አርዕስት ዙሪያ ጥያቄዎችን እያነሳን ውይይት አድርገናል ። ከዶ/ሩ ጋር ኢትዮጵያዊነትን ፣ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ፣ በዐማራ ህዝብ ላይ ስለሚካሄደው ጭፍጨፋ እና የህልውና አደጋን ጉዳይ ፣ በመተከልም ሆነ በኦሮሞ ክልል ስለ ሚያልቁ ወገኖቻችን እንዲሁም የርስዎን ትውልድ እንዴት ይገልፁታል ? በማለት ጥያቄዎችን አንስተን መልካም መልሶችን አግኝተናል።
ማማ የውይይት መድረክ የዐማራውን ህዝብ ወደ ከፍታ ማምጣት እና እራሱንም ፣ አገሩንም ከአጥፊዎች መከላከል የሚችልበት ቁመና ኖሮት ኢትዮጵያን ሰላም ማድረግ በሚቻልበት መንገድ ላይ እንዲሰለፍ አስተዋጽዖ ማድረግ ነው ።
የማማ ውይይት ይደርሶ ዘንድ ሼር ላይክ ወይም ተከታይ የሚለውን ይጫኑ ። ተሳታፊ ይሆኑዘድ የሁልጊዜ ግብዣችን ነው።
Telegram: https://t.me/AmharacommunityUK
Twitter: https://twitter.com/AmharaUk
About Post Author
Admin
Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF.
ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።