0 0
Read Time:16 Second

በአማራ ክልል ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ የሚገኘው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የቆሬ ሜዳ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን በአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ታጣቂዎች ወድሟል።

የኢፕድ ዘጋቢዎች በስፍራው ተገኝተው እንደተመለከቱት ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት እንዳይችል ሆኖ ፈራርሷል።

የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች ህዳር 3 ቀን 2014 ዓ.ም በፈጸሙት የከባድ መሳሪያ ድብደባ ቤተክርስቲያኑ በዚህ መልክ ፈራርሷል።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator