0 0
Read Time:32 Second

አሸባሪው ኦነግ ሸኔ እና የጥፋት አጋሮቹ በምዕራብ ሸዋ ዞን ባኮቲቤ ወረዳ በመንጋ ተሰባስበው የአማራዎችን የጤፍ ክምር እና የመኖሪያ ቤት እያቃጠሉ ነው።

በምዕራብ ሸዋ ዞን ባኮቲቤ ወረዳ በመንጋ ተሰባስበው የአማራዎችን የጤፍ ክምር እና የመኖሪያ ቤቶችን እየለዩ በማቃጠል የወንጀል ድርጊታቸው ቀጥለውበታል።

አሸባሪው ኦነግ ሸኔ እና የሰፈር ምልምሎቹ ከቀናት በፊት ጀምሮ ከ24 በላይ የጤፍ ክምር አቃጥለዋል።

ህዳር አጋማሽ 2014 ባሪ አቦ በተባለ ቀበሌ ከ30 በላይ የአማራ ቤቶችን አቃጥለዋል።

ሰምቦ ጤጆ ቀበሌ ለገያ፣ኢዲ፣ግሼ እንዲሁም በአኖ ወረዳ ሀሪማሞ አካባቢ የንብረት ዝርፊያ በስፋት እየፈጸሙ ነው።

በተያያዘ መሀመድ የተባለ በሞባይል ጥገና ሙያ የሚስተዳደር የባኮ ነዋሪ በአማራዊ ማንነቱ በባጃጅ ሲጓዝ ታፍኖ ከተወሰደ አንድ ሳምንት ያለፈው ሲሆን ባለባጃጁ በእስር ላይ እንደሚገኝ ታውቋል።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator