0 0
Read Time:35 Second

ማማ የውይይት መድረክ

ከዕለቱ እንግዳችን ፣ ወ/ሮ አረጋሽ ገ/ፃዲቅ ከህግ ባለሙያ እና ከማማ ቤተሰብ ከወ/ሮ ገነት ባይሳሳው ጋር ” ከምርጫ በፊት የሰው ልጅ መብት ” በሚል የመወያያ አርዕስት እና በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያለውን እውነት በጥያቄና መልስ አማካኝነት አንስተን ተወያይተናል። ህግን፣ ህገመንግስትን ፣ ምርጫን ፣ የህዝብ ቆጠራን ፣ አማራው እንቢ ብሎ መብቱን ማስከበር እንዳለበት በውይይቱ ወቅት ከተነሱት ዋናዋና ወቹ ናቸው። ማማ የውይይት መድረክ የዐማራውን ህዝብ ወደ ከፍታ ማምጣት እና እራሱንም ፣ አገሩንም ከአጥፊዎች መከላከል የሚችልበት ቁመና ኖሮት ኢትዮጵያን ሰላም ማድረግ በሚቻልበት መንገድ ላይ እንዲሰለፍ አስተዋጽዖ ማድረግ ነው ። የማማ ውይይት ይደርሶ ዘንድ ሼር ላይክ ወይም ተከታይ የሚለውን ይጫኑ ። ተሳታፊ ይሆኑዘድ የሁልጊዜ ግብዣችን ነው።

Email:amhcouk.org

Telegram: https://t.me/AmharacommunityUK

Twitter: https://twitter.com/AmharaUk​SHOW LESS

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator