0 0
Read Time:36 Second

አፋኙ ቡድን ካፕቴን ማስረሻ ሰጤን ፍለጋ እነብሴ እና ጎንቻ እየዞረ እንደሆነ ተሰማ።

ጠበቃ አስረስ ማረ ዳምጤ ከአማራ ህዝባዊ ኃይል ባጋራው መልዕክቱ
አፋኙ ቡድን ካፕቴን ማስረሻ ሰጤን ፍለጋ እነብሴ እና ጎንቻ እየዞረ እንደሆነ ተሰምቷል ይለናል።

ሙሉ መልዕክቱ ይህ ነው:_

ካፕቴን ማስረሻ ሰጤ በህልውና ዘመቻው ከAPF ምስረታ አስቀድሞ ከእነ ገዱ አንዳርጋቸው እና ላቀ አያሌው ጋር የልዩ ኃይል ስልጠናወችን እና የምሊሻ ምልመላውን ሲያስተባብር ነበር።

ቆይቶም ከምሊሻው ጋር ዘምቷል። ግምባር ላይ እያለም ከነ ምሬ ወዳጆ ጋር የወሎን ፋኖ አደራጅቷል። ይህን ሁሉ ሲሆን የብልፅግና አመራሮች አብረውት ነበሩ።

ዛሬ ካፕቴኑን ለማፈን የተላከውን ጦርም የሚመሩት እነኝህ አመራሮች ናቸው።

ህወሃት እንደ ማስረሻ የበደለው ሰው የለም። ማስረሻም እንደ ህወሃት የሚጠላው የፖለቲካ ኃይል የለም።

የእንቆቅልሹን ፍች የሚያውቁት ህወሃትን ልንዋጋ ስለሆነ አስቀድመን እነ ማስረሻን እናጥፋ የሚለውን ፕሮጀክት የነደፉት ብቻ ናቸው።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator