0 0
Read Time:39 Second

ለኦረሞ ሰጠናችሁ እንሄዳለን የተባለው ደርሶ ፣ የዐማራ ሞት ምንም ስሜት የማይሰጣቸውን ዛሬም በመንግስት መዋቅር ቁንጮ ላይ ሆነው ስናይ በራሳችን ድክመት መሆኑ ምንም ጥርጥር የለውም። የራሳችን ድክመት ማለት ለዓመታት በዐማራው ላይ የተካሄደው የዘር ጭፍጨፋ ሊቆም ይገባል ብለን በአንድ ላይ ከትንሽ እስከ ትልቅ መነሳት አለመቻላችን ነው። የማማ. ባልደረቦች ” አብን የጠራው ሰልፍ ውጤት ነበረው ወይ ” ? በሚል ውይይት አድርገናል ። ሰልፉ በእገታ እንዳይካሄድ ቢደረግም ውጤታማነቱ ብአዴንን እና የማዕከላዊ መንግስትን እራቁቱን የቆመ ነው። ምክንያቱም በያንዳንዱ ዐማራ አምሮ እና ልብ ውስጥ ብልፅግና ኢህአዴግ ኦሮሞን የምትመስል ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በግልፅ እንዲቀመጥ የሚያደርግ ስለሆነ ። ማማ የውይይት መድረክ የዐማራውን ህዝብ ወደ ከፍታ ማምጣት እና እራሱንም ፣ አገሩንም ከአጥፊዎች መከላከል የሚችልበት ቁመና ኖሮት ኢትዮጵያን ሰላም ማድረግ በሚቻልበት መንገድ ላይ እንዲሰለፍ አስተዋጽዖ ማድረግ ነው ። የማማ ውይይት ይደርሶ ዘንድ ሸር ሊክ ወይም ተከታይ የሚለውን ይጫኑ ። ተሳታፊ ይሆኑዘድ የሁልጊዜ ግብዣችን ነው።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator