0 0
Read Time:26 Second

በዐማራ ማህበር ዩኬ የዘር ጭፍጨፋ ለተፈፀበት የዐማራ ህዝብ በዙም የተቃውሞ ፕሮግራም አዘጋጅቶ ነበር። በፕሮግራሙ ላይ የቀረቡ እንግዶች በአማራው ላይ የተካሄደው የዘር ጭፍጨፋ ሊቆም ያልቻለ በመሆኑ በመንግስታዊ መዋቅር የሚታገዝ መሆኑን በመጠቆም ፣ ከአገር ውስጥ እስከ ውጭ አገር ያለው ዐማራ በተቀናጀ መንገድ መስራት እንዳለብን ገልፀዋል። ማማ የውይይት መድረክ የዐማራውን ህዝብ ወደ ከፍታ ማምጣት እና እራሱንም ፣ አገሩንም ከአጥፊዎች መከላከል የሚችልበት ቁመና ኖሮት ኢትዮጵያን ሰላም ማድረግ በሚቻልበት መንገድ ላይ እንዲሰለፍ አስተዋጽዖ ማድረግ ነው ። የማማ ውይይት ይደርሶ ዘንድ ሸር ሊክ ወይም ተከታይ የሚለውን ይጫኑ ። ተሳታፊ ይሆኑዘድ የሁልጊዜ ግብዣችን ነው።

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator