0 0
Read Time:29 Second

የሚቆጨኝ ቢደፍሩኝ ነበር በጥይት መቱኝ ብዬ አላማርርም እንኳንም በእነሱ እጅ አልተነካሁ (አልተደፈርኩ) – ራሷን መስዋዕት ያደረገችው የወልዲያዋ ታዳጊ

ከተወለደችበት ወለጋ ጉትን ኦነግ ሸኔን ሸሽታ ወልዲያ የመጣችው ታዳጊ የሸኔን ጥቃት በመፍራት ከቤተሰብ ተለይታ ከወለጋ በ2009 ተፈናቅላ ወደ ወሎ በመምጣት በወልዲያ ጎዳናዎች ላይ ብስኩትና ቦንቦሊኖ እየጠበሰች ስትኖር ሕወሓት ወልዲያን ሲቆጣጠር ከጓደኞቿ ጋር በመሆን በተቀመጠችበት ምሽት ላይ ወደተከራየችው ቤት የሽብር ቡድኑ ጀሌዎች ይገባሉ። አብረዋት የነበሩ አዳጊ ወንዶችን አንድ ቤት ውስጥ በመቆለፍ ሁለት ሴት ጓደኞቿን አስገድደው ይደፍራሉ፡፡ ሀብታም ራሷን ለማዳን ስትሞክር በጥይት ጭኗ ላይ በተደጋጋሚ እንደመቷት ገልፃለች፡፡ የሁለት ሽብር ቡድኖችን ግፍ የተጋፈጠችው አዳጊዋ ሀብታም- በወልዲያ

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator