0 0
Read Time:15 Second

የምትመለከቷቸው አማራዎች ወለጋ ካለው እልቂት ተርፈው አዲስ አበባ አስኮ መናሃሪያ አካባቢ የሚገኝ ወጣት ማዕከል ገብተው የነበረ ቢሆንም አሁን ከዛ ውጡ ተብለው ሜዳ ላይ ተበትነዋል። ነዋሪው የእለት ጉርስ ልብስ እና ፍራሽ ባያሳጣቸውም ከብርድ ከፀሃይ እና ከጅብ ሊታደጋቸው አልቻለም እስቲ ይችን ክፉ ቀን የሚያልፉበት መጋዘን እንኳን ተባበሯቸው !


ጋዜጠኛ መዐዛ መሐመድ

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator