0 0
Read Time:19 Second

ምስራቅ ወለጋ ዞን ነቀምት ወረዳ በሬዳ ፎሮማ እና ጨርገጎ መድሃኒያለም ከ50ሺህ በላይ የአማራ ተወላጆች በግፍ ተፈናቅለው አርጆ ጉደቱ ከተማ ተጠልለው ይገኛሉ። 32 ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል?
በግፍ የተገደለችውን እናቷን ጡት እየጠባች በሁለተኛ ቀኗ የተገኘች ህፃን አሳዛኝ ሁኔታ ልብ ይሰብራል።

እነዚህ ከታች የምትመለከቷቸው ደግሞ ከዚህ ሞት ተርፈው በጅማ በኩል አዲስ አበባ ገብተው አቡነአረጋዊ ቤተክርስትያን ተጠልለው የሚገኙ የወረዳው አስተዳደሮች ደግሞ ወደመጣችሁበት ሂዱ እያለቸው ያሉ ከርታቶች ናቸው!

About Post Author

Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

By Admin

Amhara elites must be militant democrat to stop anti democratic fascism act on our people by those extremist nationalists(TPLF ,OLF), and also name covered prosperity,EPRDF. ትንሳኤ አማራ በልጆቹ ትግል እውን ይሆናል።

Translator